Wednesday, 24 June 2015



የአንደ አመት ተማርዎች የካፌው የምግብ አያያዝ መስተካከል አለበት ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ፡፡

በተለይም ቅሬታቸው ሚያተኩረው በካፌው ምግብ አያያዝ ላይ ሲሆን  ከምግቡ ንጽህና  አንስቶ ትራፌዎቹን አወጋገድ ላይ ቅራታ አለን ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ በተለይም ተማሪው የተገለገለበትን ኩባያ እና መመገቢያ ሰሀን በአግባቡ ወደቦታው ስለማያደርሰው መዝረክረክ እና ለአይን የማይመች ሆኖ እንደአገት ገልጸዋል፡፡

 ተማሪዎቹ እንደገለት በተለይ ችግሩ የሚስተዋለው በካፌ አዳራሾች ውስጥ ጠበቅ የለ ቁጥጥር ባለመኖሩ ነው የሚል አስተያየታቸውን ገልዋል፡፡
የነጋገርናቸው የካፌ ሰራተች በበኩላቸው እንደተናገሩት ተማሪው ከተመገበ በሃላ የተመገበበትን ሰሀን በአግባቡ ወደ ቦታው ስለማይመልስ ቀጣይ ለመመገብ የሚገባው ተማሪ እንደሚቸገር እና ተማርው እየተመገበ የዳት አገልግሎት ስለማይሰጥ  ተማሪው ተመግቦ እስኪርስ ለመጠበቅ እንደሚገደዱ አስታውቀዋል፡፡


No comments:

Post a Comment