Wednesday, 24 June 2015



ሴት ተማሪዎች ባገት ስልጠና እራሳቸውን መቀየር እንደሚችሉ ገለጹ፡፡
ያዝነው ሳምንት በመቀሌ ዩኒቨርስቲ በማሀበረሰብ እና ግቢ ውስጥ በተካሄደው የ ህይወት ልምድ ልውውጥ ትልቅ ግንዛቤ እዳገ የግቢው ሴት ተማሪዎች ገለጹ፡፡ ተማሪዎቹ እንደገለጹት በዶክተር ምጽላል ገብሩ  የተሰጠው ስልጠና ሴቶች  እራሳቸውን ከጥገነት እራስን ችሎ እንዴት ወደስኬት መንገድ መምጣት እደሚችሉና ከሚደርስባቸው መሀበራዊ ሆነ ጾዎታዊ ጫና ችራሳቸውን ማላቀቅ እደሚችሉ ከተሰጠው ስልጠና ልምድ እንዳ ገልጸዋል፡፡
በተጨማሪም  ስልጠናው  መነቃቃትን እንደፈጠረባቸውና ይህን መሰል ስልጠና ቀጣይነት እዲኖረው መልእክታቸውን አስተላለፉ፡፡

በተለይም ዶክተ አዲስ ሀሳብ ይዘው ለመለወጥ ለሚያስቡ ተማሪዎች በማበረታታት አስፈላጊውን እገዛ ለማድለግ ፈቃደ መሆንዋን እነዲሁም የተለዩ ስልጠናዎችን ለመስጠት ዝግጁ መሆንዋን ለተገ ተማሪዎች ተገልዋል፡፡


logo of mekelle university

No comments:

Post a Comment