Wednesday, 24 June 2015



በግቢ ውስጥ የሚገ የተለያዩ ክለባት ድጋፍ ጠየቁ፡፡
በአካዳሚውም ሆነ በመዝናው ዘርፍ ተዋቅረው የሚንቀሳቀሱት እነዚህ ክለባት ከ 10 በላይ ሲሆኑ ተከታታይ የሆነ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ስለማያገ የአቅም  መዳከም እንደተከሰተባቸው ገልጸዋል፡፡ አብዛቹ ክለባት የሚንቀሳቀሱት በአባላቱ ድጎማ ሲሆን  ድጎማው በተለያዮ ምክንያቶች በመረጡ በአብዛቹ ክለባት ህልውና በአደጋ ላይ እንደሚገ የክለባት ተጠሪዎች ገልጸዋል፡፡

በተማሪ ህብረት የክለባት ተጠሪ የሆነው ተማሪ ገብረ መድህን እንደገለጸው በፋይናስ እጥረት ምክንያት ህጋዊ ለሆኑት ክለባት ይሰጥ የነበረው የገንዘብ ድጎማ እንደተረጠ እና ችግሩ ሲፈታ የሚሰጠውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አስታውል፡፡ በተያያዘ ተጠሪው አንደተናገረው እነዚህ ክለባት ተማሪው ያለውን ተዕስእንዲያወጣ እንዲሁም እንዲተቀምበት ከማድረግ አንር ከፍተ ተግዳሮት እንዳላቸው አስታውሶ ተማሪው በግቢ ቆይታው ልምድ የሚለዋወጥበት እና የሚማማርበት ነው ሲል መልዕክቱን አስተላልፎአል


No comments:

Post a Comment