Wednesday, 24 June 2015



   ባሳለፍነው ሳምንት በአሜሪካ ኤንባሲ የተዘጋጀ የቅርሳቅርስ ውድድር ተካሄደ

ይህ ውድድር  ከዩንቨርስቲ እስከ ሁለተ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚገትን ሴት ተማሪዎች ለማበረታታት እና ተሰጦአቸውን  እንዲያወጡ ለማድረግ ታስቦ የተዘጋጀ ውድድር ሲሆን ከአድሀቂ ግቢ የቅርሳ ቅርስ ተማሪ የሆኑ 3 ሴት ተማሪዎች ውድድሩን ለመካፈል ስራቸውን ልከው ውቱን በመጠባበቅ ላይ እንደሚገ የትምህርት ክፍሉ ተጠሪ ገልጸዋል፡፡




 ሀገራችን በዚህ ዘርፍ ያላትን ተሳትፎ እና እንቅስቃሴ ለማሳደግ መነሳት ያለብን እታች ካሉ ክፍሎች መሆን እንዳለበት የትምህርት ክፍሉ ተጠሪ አስታውቀዋል፡፡ በተለይም በዘርፉ ተተኪ ከማፍራት አንር እንዲሁም  የሴት ተማሪዎቹን አቅም ከማጎልበት እረገድ ጠቃሚ እና አበረታች እንደሆነ ገልዋል፡፡

No comments:

Post a Comment